የእንጦጦ ቱሪስት ማዕከል ግንባታ ጨረታ ሊወጣ ነው:የዳግማዊ ምኒልክና የአፄ ቴዎድሮስ አደባባይ ሊታደሱ ነው::

Aside

የእንጦጦ ቱሪስት ማዕከል ግንባታ ጨረታ ሊወጣ ነው:ፕሮጀክቱ 4.8 ቢሊዮን ብር እንደሚፈጅ ተገምቷል
የዳግማዊ ምኒልክና የአፄ ቴዎድሮስ አደባባይ ሊታደሱ ነው

 

  • ፕሮጀክቱ 4.8 ቢሊዮን ብር እንደሚፈጅ ተገምቷል
  • የዳግማዊ ምኒልክና የአፄ ቴዎድሮስ አደባባይ ሊታደሱ ነው

(Ethiopian Reporter) –አዲስ አበባን የቱሪስት ማዕከል ያደርጋታል የተባለው ግዙፍ የሆነው የእንጦጦ ቱሪስት መዳረሻ የንድፍና የግንባታ ሥራ ጨረታ ሊወጣ ነው፡፡

የአዲስ አበባ ከተማን በዓለም አቀፍ የቱሪስት መዳረሻ ካርታ ውስጥ እቱሪስትንደሚያስገባ የታመነበት በሰሜን አዲስ አበባ በእንጦጦ ጥብቅ ደን ከየካ ዋሻ ሚካኤል እስከ ጉለሌ የዕፅዋት ማዕከል በተንሰራፋ 4,200 ሔክታር ተራራማ ቦታ ላይ፣ በ4.8 ቢሊዮን ብር ወጪ በርካታ የመዝናኛ ማዕከላትና የቱሪስት አገልግሎት መስጫ ተቋማት ለመገንባት ታቅዷል፡፡

የቱሪስት ማዕከሉ በዋናነት የመዝናኛ፣ የዕደ ጥበብ መሥሪያ፣ የመሸጫና ማሠልጠኛ፣ የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የባህል ማዕከልና ዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ መንደር ግንባታን አቅፎ የያዘ ነው፡፡ Continue reading

Haalli Tajaajila Elektrooniksii Biyya Ethiopia Keessatti Ittuu Hammaataa Adeemee Jira

Aside

Waxabajjii 21,2017/
19059306_840446249438427_2910594271906238013_nYeroo darbe tajaajila elektrooniksiin wal qabatee kara bilbila harkaan kaardiiwaan Abbaa qarshii 5 fi 10 badanii turan. Adeemsa kana keessatti maatiwwaan akkatti bakkaa bakkatti sochii walii gaafatn dhabamee rakkoo hamaa keessa seenamee jira. Irrattis qiisasama maallaqaa hamaa keessa galee, saamicha dirqamaan dhaabbanni teelee biyyatti iimmatarra ture. Ammallee wanti sunneen itti fufuun kaardiwwaan abbaa 5, 10 fi 15 badanii jiran. Continue reading