የስኮትላንድ ሪፈረንደም ለኦሮሞና ለሌሎችም የነጻነት ታጋይ ህዝቦች ኣንድ የድል ምእራፍ ነው

Aside

ቦሩ በራቃ  | September 19, 2014

ባለፈው ሳምንት Essence of the Scottish Referendum in the Eyes of an Oromo Nationalist

በሚል ርእስ በእንግሊዝኛ ባቃረብኩት መጣጥፍ ላይ የዩኬዋን ስኮትላንድና የኢትዮጵያዋን ኦሮምያ የፖለቲካ ህይወት ለማነጻጸር ሞክሬ ነበር። ስኮትላንድ ከ300 ኣመት በፊት በ1707 Act of Union በተባለው ውል መሰረት ከብሪታኒያ ጋር ኣንድነት መመስረታቸውን፣ በኣንጻሩ ኦሮምያ ግን ከኣንድ ክፍለ ዘመን በፊት በኣቢሲኒያዊያን ወራሪ ሰራዊት በሃይል ወደ ሃበሾች ግዛት መቀላቀሏን ጠቅሼ ነበር። ከዚህም በተጨማሪ ስኮትላንድ ለ300 ኣመታት የእንግሊዝ ኣካል ሆና ስትቆይ የራሷ የህግ ስርኣት፣ የራሷ ቤተክርስቲያን፣ የራሷ የትምህርት ስርኣት እና የራሷ የሆነ ገንዘብ የማሳተም መብት እንዳላት፣ በኣንጻሩ ግን ኦሮምያ መሰል መብቶች ከቶ የራቁዋት መሆኑን ለማገናዘብ ሞክሬያለሁ።የስኮትላንድ ሪፈረንደም ለኦሮሞና ለሌሎችም የነጻነት ታጋይ

Scotland vs Oromos : When the uncomparable is compared

Aside

Hawi Chala | September 19, 2014

UK_EthiopiaSince a couple of weeks ago, I have been reading some articles and posts on social media arguing the Scotland referendum which can be a good lesson and role model for the Oromo struggle for independence. Contrary, I object this argument and rather argue that the Scottish referendum cannot be a lesson and role model to Oromo struggle for independence. There is no common historical experience that resembles our struggle to the Scottish. Neither social nor political nor economic resemblance prevails, at all, that makes it a role model for Oromo quest for independence. Here are my major points. Visit   http://www.Ayyaantuu.com