የእ/ህአደግን ልብ እንኳን ሰዉ እግዝያብሔርም አያዉቀዉም!
ከመተከል ቀሮዎች የተሰጠ መግለጫ!
እህአደግ ለረዥም ዘመናት ሲክዱት የነበሩትን በሀገራችን ሽብርተኛ እንጂ የፖለትካ እስረኞች የሉም ብለዉ ለአለም መንግስታት እና ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ሰወረዉ የነበሩት በአፍርካ ቀንድ ያሉትን የተለያዩ የሽብር ሃይላትን ለመደምሰስ በሚል ሰበብ ከምዕራባዉያን የሚወስዱትን ከፍተኛ መጠን ያለዉን ዶላር በሀገራቸዉ ዉስጥ ያሉትን ብሄር ብሔረሰቦች ስያጋጩበት፣ የትጋራይን ክልል ስያለሙ፣ የወያኔ ደህንነት መስርያ ቤቱንና የመከላለያ ሃይል ስያደራጁና ለትግራይ ተወላጅ የወያኔ ቅጥረኞች በሃገራችን ህዝብ ስም ከምዕራባዉያን ስወስዱት የነበሩት ብድር ስያተረማምሱ የነበሩት እዉነተኛ የህዝብ ልጅ የሆኑትን የኦህደዴድና የብአዴን፣ የጋምበላና፣ የሶማሌና ሌሎች የኢትዮጽያ ልጆችን በማቧደን ሁለተኛ ህዊሃትን በሌሎች ድርጅቶች ዉስጥ በመፍጠር ሀገራችንን ለ26 ዓመታትና ከዚያ በላይ ሲመጣትና ስያጎሳቅሏት የኖሩ ብሔር ብሄረሰቦችን እርስበርስ ሲያጋጩና ከፍተኛ ደም ሲያፈሱ የነበሩት ብዙ ቁጥር ያላቸዉን የዪኒቨርሲቲ ተማርዎችን ሰልፍ በወጡበት በወያኔ አጋዚ ክፍለ ጦር ሰራዊትና የደህንነት ሹማምንት እራት ሲያደርጉ የነሩት ለ26 ዓመታት ሃገራዊ ስሜት የለሌላቸዉ ስለ ኢትዮጵያ አንድም ቀን Continue reading