Daily Archives: October 29, 2017
SBO: Onkoloolessa 29 bara 2017. Oduu, Ibsa ABO, Ibsa Qeerroo Bilisummaa Oromoo fi Gaaffii fi Deebii Jaal Tasfaa Kumalaa waliin taasifame –Kutaa 2ffaa.
Aside
Siyyaasni OPDO Ammaa, Summii Dammaan Makaa
Aside
” Ittuma Hiiqii” Artist Berisa Debere – Wallee Haaraa 2017
Aside
ONN:Qophii Doyaa Marii TVOMTn dhihaate jiru hordofaa. Onk 29/2017
Aside
ደም እየጠጣ ያደገ እስከ ዕለተ-ሞቱ ድረስ ደም ካልጠጣ ሊኖር ኣይችልም የወያኔ ጦር ሃይል በኦሮሞ ዜጎችና በሌሎችም ብሄር ተወላጆች ላይ እየፈጸመ ያለውን ዘግናኝ ግድያ ኣጥብቀን እናወግዛለን
Aside
ደም እየጠጣ ያደገ እስከ ዕለተ-ሞቱ ድረስ ደም ካልጠጣ ሊኖር ኣይችልም
የወያኔ ጦር ሃይል በኦሮሞ ዜጎችና በሌሎችም ብሄር ተወላጆች ላይ እየፈጸመ ያለውን ዘግናኝ ግድያ ኣጥብቀን እናወግዛለን
የቄሮ ቢሊሱማ ኦሮሞ መግለጫ
የወያኔ መንግስት እኣአ በ1991ዓም በኣሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ሱዳንና በሌሎችም በመንግስታትና ሃይሎች እገዛ በጦር ሃይል የኢትዮጵያን ኢምፓዬር የፖለቲካ ሃይል ተቆጣጠረ። ወደ ስልጣኑ በመውጣቱና ስልጣኑን ከተቆናጠጠበት ጊዜ ኣንስቶ ውሎ ሳያድር የኦሮሞ ልጆችን ደም መጠጣትን ስራዬ ብሎ ተያያዘው። በነጌሌ ቦረና ካፈሰሰው የገመቺስ ዳባ ደም ጀምሮ በድሬደዋ የኦነግ ጽ/ቤት ውስጥ ያፈሰሰውን የኦሮሞ ልጆች ደም ጨምሮ ባለፉት 26 ዓመታት የወያኔ መንግስት ሲጠጣ ዛሬን የደረሰውን የኦሮሞ ልጆች ደም መለስ ብለን ካየን የኦሮሞ ዜጎች ደም ያልፈሰሰበት ቀን ኣልነበረም ብንል ማጋነን ኣይሆንም። ለዚህ ድርጊቱ ስርዓቱን ወደ ስልጣን ካወጡት ከፍተኛ ድጋፍ ኣግኝቷል ዛሬም በማግኘት ላይ ነው። በዚህም በሺዎች የሚቆጠሩ የኦሮሞ ልጆችም ደም ከማፍሰስ ተቆጥቦ የማያውቀውና የዚህ መንግስት እስትንፋስ እስካለ ድረስ ደም መጠጣቱን የማያቆም መሆኑ ለሁሉም ግልጽ ነው።
ባለፉት ቅርብ ጊዜያት የኦሮሞ ልጆች ደም ከዚህ ቀጥሎ ባሉት ኣካባቢዎች በወያኔ ጦርና ደህንነት ሃይሎች መፍሰሱ ተጨባጭ እርምጃና የሰሞኑ ዘግናኝ ድርጊት ነው።
- በወያኔ በሰለጠኑ፡ በታጠቁና በተሰማሩ የልዩ ፖሊስ ጦር ኣባላት በምስራቅ ኦሮሚያ ድንበር ኣካባቢ በሚኤሶ፡ ቦርዶዴ፡ መዩ-ሙሉቄ፡ ጃርሶ ቁምቢ፡ ጉርሱምና በሌሎችም ኣካባቢዎች በመቶዎች የሚቆጠር ህይወት ተቀጥፎ ደም ፈሷል። በደቡብ-ምስራቅ ኦሮሚያ ሳዌና፡ ቤልቶ፡ ባሌ፡ ዳዌ-ቃቸን፣ መደ-ወላቡን በመሳሰሉት ውስጥ የኦሮሞ ልጆች ህይወት ተቀጥፎ ደም ፈሷል። በደቡብ ኦሮሚያ ቦረናና ጉጂ ውስጥ በበርካታ ኣካባቢዎች ህይወት ተቀጥፎ በመቶዎች የሚቆጠር ዜጎች ደም ፈሷል።
- በሰሜን ሸገር ውስጥ በሰላማዊ መንገድ ሰልፍ ወጥተው ጥይቄያቸውን ሲያቀርቡ የነበሩ የኦሮሞ ዜጎች በወያኔ ጦር ሃይል ተገድለው ደማቸው ፈስሷል። Continue reading
Qabsoo Bilisummaa Humni Waraanaa Dhaabuu Danda’u Hin Jiru!
Aside
Damee Booruun
Gochi TPLF jidduu kana qabsoo uummata Oromoo dhaamsuu Oromoiyaa guutuu keessatti dhiiga ilmaan Oromoo dhangalaasaa jirtu gonkumaa iyyuu qabsoo bilisummaa fi muraannoo saba Oromoo akka sibilaa jabeessaa jira. Hojiin TPLF guyyaa guyyaa akka nama buddeena bukkeesee tolshuu haala qabsoo bilisummaa saba Oromoo mijjeessuu irratti bukkeessitee akka bisheesaa jirtu ifa waan jiru dha. Continue reading
Oromo peoples power comes from truth not hate
Aside
We Oromo people are a proud nation in our history, in our culture, in our actions and in our way of thinking. That is why we reject all types of underclass behavior, pupetism, opportunistic character and slavery. History remembers the battle, but forgets the blood. Whatever history remembers of the cruelty is a fraction of the truth. The unique history of Oromo people remembers the total truth including blood because of the unthinkable brutality of our enemies against every Oromo family from Neanderthals time (Menilik and his group with so called unique brain) until 21st century (TPLF mafia still with Neanderthals brain).
Today I am not going to discuss about the old and new Neanderthals, but about the diaspora based collectors of restover and servants of Neanderthals. Now days Oromo peoples are unable to protect their children, their elders, their women’s (the backbone of our society) from rapist TPLF para commando’s, from butcher TPLF polices, from merciless TPLF security agents tell me how we are going to make economic revolution!!!!At this moment there is no single protection mechanism for Oromo people. Yes according to your formula abbagarummaa, gantummaa and gabrummaa will protect us from your boss TPLF killing machine, but this type of character is totally contrary to our proud history. Continue reading