SBO:Adoolessa 22, 2018. Oduu, Haala Yeroo Irratti Ibsa ABO fi Ajjeechaa Magaalaa Najjoo Keessatti Obbo Geetachoo Addisuu Irratti Raawwatame Ilaalchisuun Gabaasa Radion VOA Afaan Oromoo Adoolessa 19,2018 Dhiheesse Irratti Qophii Qindaahe.

Aside

የኢትዮጵያ መንግስት በኦሮሞ ህዝብ ላይ አላስፈላጊ ጦርነት ከማካሄድ መቆጠብ አለበት።

Aside

(የኦነግ መግለጫ ሓምሌ 20 ቀን 2018ዓም)
(የኦሮሞ ነጻነት ድምጽ/VOL – ሓምሌ 20, 2018) ከኢህኣደግ ውስጥ የተገኘ ተጨባጭ መረጃ እንደሚያመለክተው የኢትዮጵያ መንግስት እንዲሁም የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝዳንት አቶ ለማ መገርሳና አስተዳደሩ በኦነግና በኦሮሞ ህዝብ የነጻነት ትግል ላይ ሲያካሂዱት ከነበረውና በማካሄድ ላይ ከሚገኙት ጦርነት እየቆሙ አይደሉም። አቶ ለማ መገርሳ፣ አቶ አባዱላ ገመዳ፣ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላና ሌሎች ሰዎችም የሚገኙበት አንድ ቡድን የዚህ ጦርነት ጉዳይ በግንባር ቀደምነት እየገፉት እንዳሉም ለመረዳት ተችሏል። ይህ ቡድን ከኦነግ ጋር የተጀመረው የሰላም ድርድር በእንጥልጥል ቆይቶ ቢያንስ ለአንድ ወር በኦነሰ ላይ የሚካሄደው ዘመቻ እንዲቀጥል በኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶር. ዐብይ አህመድ ላይ ግፊት በማድረግ ማሳመኑምት ተሰምቷል።

Continue reading