የኦሮሞ ህዝብ ነፃነት በኦሮሞ ህዝብ ፀረ-ባርነት ትግል ግቡን ይመታል፡፡ ይህም ዛሬ እንጂ ነገ አይደለም፡፡

(በፊንፊኔና አከባቢዋ ላይ የተሠራ ዶክመንተሪ ጥናት)

ይህ ጥናት በፊንፊኔና  ዙሪያ ላይ ትኩረት በማድረግ የተሰረ ስሆን ጥናቱ ወቅታዊና ተአማ ኒነት ያለቸው ማስረጀዎች ቀጥታ በአካል በቦታው  ተገኝተው  በአይነህሊና በመቃኘትና  ከተጎጂዎች ጋር ቃለ ምልልስ በማድረግ የቀረበ ነው፡፡   

  • ጥናቱ የተሰረው  ከመስከረም 20 2011 እስከ ህዳር 25 2011 .. ነው፡፡
  • የኦሮሞ ህዝብ ነፃነትና የኦሮሚ ያን ሉኣላዊነት እውን ለማድረግ የህዝብ ንቅናቄ/አመጽ ማድረግ ግድ ሆኗል፡፡

የኦሮሞ ህዝብ ለዘመናት ተነጥቆ የቆየውን  የሀገር ባለቤትነትና ራሱን በራሱ የማስተዳደር ተፈጥሮኣዊ  መብቶቹን ለማስመለስ ፀረ-ባሪነት ንቅናቄ/አመጽ ማድረግ ያለበት ጊዜው አሁን ነው፡፡ ጥናቱትኩረትካደረገባቸውነጥቦች፡

  • የኦሮሞ ህዝብ ነፃነትና የኦሮሚ ያን ሉኣላዊነት እውን ለማድረግ የህዝብ ንቅናቄ/አመጽ ማድረግ ግድ ሆኗል፡፡

የኦሮሞ ህዝብ ለዘመናት ተነጥቆ የቆየውን  የሀገር ባለቤትነትና ራሱን በራሱ የማስተዳደር ተፈጥሮኣዊ  መብቶቹን ለማስመለስ ፀረ-ባሪነት ንቅናቄ/አመጽ ማድረግ ያለበት ጊዜው አሁን ነው፡፡ ጥናቱትኩረትካደረገባቸውነጥቦች፡

  • የኦሮሞ ህዝብ ነፃነትና የኦሮሚ ያን ሉኣላዊነት እውን ለማድረግ የህዝብ ንቅናቄ/አመጽ ማድረግ ግድ ሆኗል፡፡

የኦሮሞ ህዝብ ለዘመናት ተነጥቆ የቆየውን  የሀገር ባለቤትነትና ራሱን በራሱ የማስተዳደር ተፈጥሮኣዊ  መብቶቹን ለማስመለስ ፀረ-ባሪነት ንቅናቄ/አመጽ ማድረግ ያለበት ጊዜው አሁን ነው፡፡ ጥናቱትኩረትካደረገባቸውነጥቦች፡

Qormaata Finfinnee irratti tahe guutuu isaa

Leave a comment