(ቄሮ:የኦሮሞ ወጣቶች ነፃነት ንቅናቄ :) የኦሮምያ የጸጥታ ዘርፍ ሃላፊ የዋቄፈታ እምነት ለማዳከም እንቅስቃሴ መጀመራቸውን ተናገረ።
ባለስልጣኑ ፣ ኦነግ በዋቄፈታዎች መጠቀም ይፈልጋል፤ የዋቄፈታ ድርጅት ተወካዮችን ስትራቴጂ ለመፈተሽ በስውርም በግልጽም ሰዎችን አሰማርተናል፤ እነሱ በሚያቀርቡት ሪፖርት ላይ ተነስተን እርምጃ እንወስዳለን ብለዋል።
(ቄሮ:የኦሮሞ ወጣቶች ነፃነት ንቅናቄ :) የኦሮምያ የጸጥታ ዘርፍ ሃላፊ የዋቄፈታ እምነት ለማዳከም እንቅስቃሴ መጀመራቸውን ተናገረ።
ባለስልጣኑ ፣ ኦነግ በዋቄፈታዎች መጠቀም ይፈልጋል፤ የዋቄፈታ ድርጅት ተወካዮችን ስትራቴጂ ለመፈተሽ በስውርም በግልጽም ሰዎችን አሰማርተናል፤ እነሱ በሚያቀርቡት ሪፖርት ላይ ተነስተን እርምጃ እንወስዳለን ብለዋል።